የቀድሞ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባል፣ አምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን በመስማታችን ጥልቅ ሐዘን ተሰምቶናል።
አምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባልነታቸው ወቅት ለዩኒቨርሲቲው ዕድገት፣ የትምህርት ጥራት መሻሻል ያበረከቱት የጎላ አስተዋጽኦ እና የነበራቸው ቁርጠኝነት ሁሌም ሲታወስ ይኖራል።
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ለአምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች እንዲሁም የሥራ አጋሮቻቸው በሙሉ መፅናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል።
አምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ አባልነታቸው ወቅት ለዩኒቨርሲቲው ዕድገት፣ የትምህርት ጥራት መሻሻል ያበረከቱት የጎላ አስተዋጽኦ እና የነበራቸው ቁርጠኝነት ሁሌም ሲታወስ ይኖራል።
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ለአምባሳደር ስንቅነሽ እጅጉ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች እንዲሁም የሥራ አጋሮቻቸው በሙሉ መፅናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል።
