ሰሞኑን ሲካሄድ በሰነበተው የእግር ኳስ ውድድር ድል ያልቀናው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ቡድን በዛሬው የአትሌቲክስ ውድድር ድል ቀንቶታል።
በዛሬው የ100ሜ ውድድር በካልኣዩ ገብረመስቀል የወርቅ ሜዳልያ ሲያገኝ፤ በዚሁ ውድድር አረጋዊ ተኽለብርሃን 6ኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቋል።
በ400ሜ በተካሄደው ውድድርም ዮውሃንስ ከዩኒቨርሲቲያችን 6ኛ በመሆን አጠናቋል።
ሰሞኑን ሲካሄድ በሰነበተው የእግር ኳስ ውድድር ድል ያልቀናው የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ቡድን በዛሬው የአትሌቲክስ ውድድር ድል ቀንቶታል።
በዛሬው የ100ሜ ውድድር በካልኣዩ ገብረመስቀል የወርቅ ሜዳልያ ሲያገኝ፤ በዚሁ ውድድር አረጋዊ ተኽለብርሃን 6ኛ በመሆን ውድድሩን አጠናቋል።
በ400ሜ በተካሄደው ውድድርም ዮውሃንስ ከዩኒቨርሲቲያችን 6ኛ በመሆን አጠናቋል።
Mekelle University
Corporate Communication Directorate office
Email: ccia@mu.edu.et
Phone: +251 344 40 40 05
website: www.mu.edu.et
Facebook: @MekelleUniversity
Twitter: @MekUniETH