የ2016 ዓም በአገርአቀፍ የሚካሄደው የ12ኛ ክፍል የሁለተኛው ዙር መልቀቅያ ፈተና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የሚፈተኑት 8404 ተማሪዎች ወደየተመደቡባቸው ግቢዎች በመግባት ላይ ይገኛሉ። የመጀመርያ ዙር ተፈታኞች ፈተናቸውን በስኬት አጠናቀው ከግቢዎቹ ወጥተዋል።
መልካም ፈተና!

የ2016 ዓም በአገርአቀፍ የሚካሄደው የ12ኛ ክፍል የሁለተኛው ዙር መልቀቅያ ፈተና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የሚፈተኑት 8404 ተማሪዎች ወደየተመደቡባቸው ግቢዎች በመግባት ላይ ይገኛሉ። የመጀመርያ ዙር ተፈታኞች ፈተናቸውን በስኬት አጠናቀው ከግቢዎቹ ወጥተዋል።
መልካም ፈተና!
Mekelle University
Corporate Communication Directorate office
Email: ccia@mu.edu.et
Phone: +251 344 40 40 05
website: www.mu.edu.et
Facebook: @MekelleUniversity
Twitter: @MekUniETH